mukerem
Mon, 01/20/2025 - 17:02
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አዲስ በወጡ በፍርድ ቤት አዋጆችና ደንቦች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰጠ።
የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች የማኔጅመንት አባላት በጉባኤ የሚተዳደሩ ባለሞያዎችና የአስተዳደር ሰራተኞች በዱራሜ ከተማ ስልጠናውን ወስደዋል።
ስልጠናውን በይፋ የከፈቱት የጠቅላይ ፍ/ቤቱ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ በለጠ ሰልኮራ እንደገለጹት ፍርድ ቤቶች አዋጆችና ደንቦች ላይ ለዳኞችና ሰራተኞች የሚሰጠው ስልጠና ስራቸውን በነፃነት እንዲያከናውኑ ይረዳቸዋል ብለዋል።
Image
046-55-62-112




